ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኤፌሶን 3:1-4 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

1. በዚህም ምክንያት እኔ ጳውሎስ ለእናንተ ለአሕዛብ የክርስቶስ ኢየሱስ እስረኛ ሆኛለሁ።

2. ለእናንተ ጥቅም ሲባል ስለ ተሰጠኝ የእግዚአብሔር ጸጋ መጋቢነት በርግጥ ሰምታችኋል፤

3. ቀደም ሲል በአጭሩ እንደ ጻፍሁት፣ በመገለጥ እንዳውቀው የተደረገው ምስጢር ይህ ነው።

4. እንግዲህ ይህን ስታነቡ፣ የክርስቶስን ምስጢር እንዴት እንደ ማስተውል ለመረዳት ትችላላችሁ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኤፌሶን 3