ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ቲቶ 1:7 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ኤጲስቆጶስ የእግዚአብሔር ሥራ ባለ ዐደራ እንደ መሆኑ የማይነቀፍ ሊሆን ይገባል፤ ይኸውም ትምክሕተኛ፣ ግልፍተኛ፣ ሰካራም፣ ጨቅጫቃና ተገቢ ባልሆነ መንገድ ለጥቅም የሚሮጥ ሊሆን አይገባም።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ቲቶ 1

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ቲቶ 1:7