ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ሮሜ 9:27 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ኢሳይያስም ስለ እስራኤል እንዲህ ሲል ይጮኻል፤“የእስራኤል ልጆች ቊጥር በባሕር ዳር እንዳለ አሸዋ ቢሆንም፣ትሩፉ ብቻ ይድናል።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሮሜ 9

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሮሜ 9:27