ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ሮሜ 12:1 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

እንግዲህ ወንድሞች ሆይ፤ ሰውነታችሁን ቅዱስና እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ሕያው መሥዋዕት አድርጋችሁ ታቀርቡ ዘንድ በእግዚአብሔር ርኅራኄ እለምናችኋለሁ፤ ይህም እንደ ባለ አእምሮ የምታቀርቡት አምልኮአችሁ ነው።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሮሜ 12

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሮሜ 12:1