እንዲህም እያሉ አዲስ መዝሙር ዘመሩ፤“መጽሐፉን ልትወስድ፣ማኅተሞቹንም ልትፈታ ይገባሃል፤ምክንያቱም ታርደሃል፤በደምህም ከነገድ ሁሉ፣ ከቋንቋ ሁሉ፣ከወገን ሁሉ፣ ከሕዝብ ሁሉ ሰዎችን ለእግዚአብሔር ዋጅተሃል።