ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ሐዋርያት ሥራ 3:13 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

የአባቶቻችን አምላክ፣ የአብርሃም፣ የይስሐቅና የያዕቆብ አምላክ ብላቴናውን ኢየሱስን አከበረው፤ እናንተ ግን እንዲሞት አሳልፋችሁ ሰጣችሁት፤ ጲላጦስ ሊፈታው ቢፈልግም እናንተ በእርሱ ፊት ካዳችሁት፤

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሐዋርያት ሥራ 3

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሐዋርያት ሥራ 3:13