የዚህ ሕዝብ ልብ ደንድኖአልና፤ጆሮአቸውም ተደፍኖአል፤ዐይናቸውንም ጨፍነዋል።አለዚያማ፣ በዐይናቸው አይተው፣በጆሮአቸው ሰምተው፣በልባቸው አስተውለው፣ይመለሱና እፈውሳቸዋለሁ።’