ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ሐዋርያት ሥራ 28:15 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

በዚያ የነበሩ ወንድሞችም መምጣታችንን ስለ ሰሙ፣ እስከ አፍዩስ ፋሩስ፣ እንዲሁም ‘ሦስት ማደሪያ’ እስከሚባለው ቦታ ድረስ ሊቀበሉን ወጡ፤ ጳውሎስም ባያቸው ጊዜ እግዚአብሔርን አመሰገነ፤ ተጽናናም።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሐዋርያት ሥራ 28

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሐዋርያት ሥራ 28:15