ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ሐዋርያት ሥራ 20:7 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

በሳምንቱ መጀመሪያ ቀን እንጀራ ለመቊረስ ተሰብስበን ሳለን፣ ጳውሎስ በማግስቱ ለመሄድ ስላሰበ፣ ከእነርሱ ጋር ይነጋገር ነበር፤ ንግግሩንም እስከ እኩለ ሌሊት ድረስ አራዘመ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሐዋርያት ሥራ 20

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሐዋርያት ሥራ 20:7