ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ሉቃስ 8:53-56 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

53. ሰዎቹም መሞቷን ስላወቁ ሣቁበት።

54. እርሱ ግን እጇን ይዞ፣ “ልጄ ሆይ፤ ተነሺ” አላት።

55. የልጅቷም መንፈስ ተመለሰ፤ ወዲያውም ተነሥታ ቆመች፤ ኢየሱስም የሚበላ ነገር እንዲሰጧት አዘዛቸው።

56. ወላጆቿም ተደነቁ፤ እርሱ ግን የሆነውን ነገር ለማንም እንዳያወሩ አዘዛቸው።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሉቃስ 8