ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ሉቃስ 4:38 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ከዚህ በኋላ ኢየሱስ ከምኵራብ ወጥቶ ወደ ስምዖን ቤት ገባ። የስምዖንም አማት ኀይለኛ ትኵሳት ይዞአት ታማ ነበር፤ እንዲፈውሳትም ስለ እርሷ ለመኑት።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሉቃስ 4

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሉቃስ 4:38