ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

2 ቆሮንቶስ 9:5 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ስለዚህ ወንድሞች አስቀድመው ወደ እናንተ እንዲመጡና ከዚህ በፊት ለመስጠት ቃል የገባችሁትን ስጦታ አጠናቃችሁ እንድትጠብቋቸው፣ እነርሱን መለመን አስፈላጊ ሆኖ አግኝቻለሁ፤ እንግዲህ በልግስና ለመስጠት ያሰባችሁት ነገር በግዴታ ሳይሆን በፈቃደኝነት የተዘጋጀ ይሆናል።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ቆሮንቶስ 9

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ቆሮንቶስ 9:5