የእውነተኛ መንፈሳዊ ሕይወት ምስጢር ያለ ጥርጥር ታላቅ ነው፤እርሱ በሥጋ ተገለጠ፤በመንፈስ ጸደቀ፤በመላእክት ታየ፤በአሕዛብ ዘንድ ተሰበከ፤በዓለም ባሉት ታመነ፤በክብር ዐረገ።