ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

1 ተሰሎንቄ 3:6 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

አሁን ግን ጢሞቴዎስ ከእናንተ ዘንድ ወደ እኛ መጥቶ ስለ እምነታችሁና ስለ ፍቅራችሁ መልካም ዜና አሰምቶናል። ደግሞም እኛን ሁል ጊዜ በመልካም እንደም ታስታውሱንና እኛ እናንተን ለማየት የምንናፍቃችሁን ያህል እናንተም እኛን ለማየት እንደምትናፍቁ ነግሮናል።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ተሰሎንቄ 3

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ተሰሎንቄ 3:6