ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

1 ቆሮንቶስ 14:19 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ነገር ግን በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ሌሎችን ለማስተማር፣ ዐሥር ሺህ ቃላት በልሳን ከምናገር ይልቅ፣ አምስት ቃላት በአእምሮዬ ብናገር ይሻላል።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ቆሮንቶስ 14

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ቆሮንቶስ 14:19