ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

1 ቆሮንቶስ 1:12 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ነገሩም እንዲህ ነው፤ ከእናንተ አንዱ፣ “እኔ የጳውሎስ ነኝ” ሲል፣ ሌላው፣ “እኔ የአጵሎስ ነኝ” ይላል፤ ደግሞም አንዱ፣ “እኔ የኬፋ ነኝ” ሲል፣ ሌላው ደግሞ፣ “እኔስ የክርስቶስ ነኝ” ይላል።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ቆሮንቶስ 1

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ቆሮንቶስ 1:12