ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘፍጥረት 21:17 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

እግዚአብሔርም (ኤሎሂም) የልጁን ጩኸት ሰማ። የእግዚአብሔር (ኤሎሂም) መልአክ ከሰማይ አጋርን እንዲህ አላት፤ “አጋር ሆይ፤ ምን ሆነሻል? ልጅሽ ከተኛበት ሲያለቅስ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ሰምቶታል፤ ስለዚህ አትፍሪ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፍጥረት 21

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፍጥረት 21:17