ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘፍጥረት 17:20 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ስለ እስማኤልም ቢሆን ልመናህን ሰምቼሃለሁ፤ እርሱንም እባርከዋለሁ፤ ፍሬያማም አደርገዋለሁ፤ እጅግም አበዛዋለሁ፤ የዐሥራ ሁለት አለቆች አባት ይሆናል፤ ታላቅም ሕዝብ አደርገዋለሁ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፍጥረት 17

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፍጥረት 17:20