የእግዚአብሔርም (ያህዌ) መልአክ በተጨማሪ እንዲህ አላት፤“እነሆ፤ ፀንሰሻል፤ወንድ ልጅ ትወልጃለሽ፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) ችግርሽን ተመልክቶአል፤ስሙን እስማኤል ትዪዋለሽ።