ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘፍጥረት 15:10 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

አብራምም እነዚህን ሁሉ አቀረበለት፤ ቈርጦም ሁለት ቦታ ከከፈላቸው በኋላ፣ እያንዳንዱን ክፍል በሌላው ወገን ትይዩ አስቀመጠ፤ ዋኖሷንና ርግቧን ግን ለሁለት አልከፈላቸውም።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፍጥረት 15

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፍጥረት 15:10