ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘፍጥረት 11:31 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ታራ ልጁን አብራምን፣ ሐራን የወለደውን የልጅ ልጁን ሎጥን እንዲሁም የአብራምን ሚስት ምራቱን ሦራን ይዞ ወደ ከነዓን ለመሄድ በከለዳውያን ምድር ከምትገኘው ከዑር አብረው ወጡ፤ ነገር ግን ካራን በደረሱ ጊዜ በዚያ ተቀመጡ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፍጥረት 11

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፍጥረት 11:31