ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘፍጥረት 11:3 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

እነርሱም እርስ በርሳቸው፣ “ኑ፤ ጡብ እንሥራ፤ እስኪበቃውም በእሳት እንተኵሰው” ተባባሉ። በድንጋይ ፈንታ ጡብ፣ ለማያያዣም ቅጥራን ተጠቀሙ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፍጥረት 11

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፍጥረት 11:3