ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘፀአት 31:13 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

“ለእስራኤላውያን ንገራቸው፤ ‘ሰንበቴን ማክበር አለባችሁ፤ ይህም በእኔና በእናንተ መካከል በሚመጡት ትውልዶች ሁሉ ምልክት ይሆናል፤ ይኸውም የምቀድሳችሁ እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) እንደሆንሁ እንድታውቁ ነው።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፀአት 31

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፀአት 31:13