ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘፀአት 30:12 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

“የእስራኤላውያንን ጠቅላላ ቈጠራ በምታደርግበት ጊዜ እያንዳንዱ ሰው በሚቈጠርበት ወቅት ለሕይወቱ ቤዛ የሚሆን ወጆ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) መክፈል አለበት፤ በዚህም ዐይነት ስትቈጥራቸው በእነርሱ ላይ መቅሠፍት አይመጣም።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፀአት 30

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፀአት 30:12