አንተም ራስህ በግብፅ ባሪያ እንደ ነበርህና አምላክህእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) እንደ ተቤዠህ አስታውስ፤ ይህን ትእዛዝ ዛሬ የምሰጥህም በዚሁ ምክንያት ነው።