ቀስቴን እንደ ገተርሁ፣ ይሁዳን እገትረዋለሁ፤ኤፍሬምንም ፍላጻ አደርገዋለሁ፤ጽዮን ሆይ፤ ልጆችሽን አስነሣለሁ፤ግሪክ ሆይ፤ በአንቺ ልጆች ላይ ይነሣሉ፤እንደ ተዋጊ ሰይፍም አደርግሻለሁ።