ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘካርያስ 5:2 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

እርሱም፣ “ምን ታያለህ?” ሲል ጠየቀኝ። እኔም፣ “ርዝመቱ ሃያ ክንድ፣ ወርዱ ዐሥር ክንድ የሆነ በራሪ የመጽሐፍ ጥቅልል አያለሁ” አልሁት።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘካርያስ 5

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘካርያስ 5:2