ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘካርያስ 4:2 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

እርሱም፣ “ምን ታያለህ?” አለኝ።እኔም እንዲህ አልሁ፤ “እነሆ፤ በዐናቱ ላይ የዘይት ማሰሮ ያለበት ሁለንተናው ወርቅ የሆነ መቅረዝ አየሁ፤ በመቅረዙም ላይ ሰባት ቧንቧዎች ያሏቸው ሰባት መብራቶች ነበሩ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘካርያስ 4

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘካርያስ 4:2