ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘካርያስ 10:6 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

“የይሁዳን ቤት አበረታለሁ፤የዮሴፍንም ቤት እታደጋለሁ።ስለምራራላቸው፣ወደቦታቸው እመልሳቸዋለሁ፤እነርሱም በእኔ እንዳልተተዉ ሰዎችይሆናሉ፤እኔ አምላካቸው እግዚአብሔር ነኝና፣ጸሎታቸውን እሰማለሁ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘካርያስ 10

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘካርያስ 10:6