ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘኁልቍ 33:52 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

የምድሪቱን ነዋሪዎች በሙሉ ከፊታችሁ አሳዳችሁ አስወጧቸው፤ የተቀረጹ ምስሎቻቸውንና ቀልጠው የተሠሩ ጣዖቶቻቸውን በሙሉ አጥፉ፤ እንዲሁም በኰረብታ ላይ የተሠሩትን መስገጃዎቻቸውን ሁሉ አፈራርሱ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘኁልቍ 33

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘኁልቍ 33:52