ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘኁልቍ 20:17 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ስለዚህ በአገርህ እንድናልፍ እባክህን ፍቀድልን፤ በየትኛውም ዕርሻ ወይም የወይን ተክል ውስጥ አንገባም፤ ከየትኛውም ጒድጓድ ውሃ አንጠጣም። የንጉሡን አውራ ጐዳና ይዘን ከመጓዝ በስተቀር፣ ግዛትህን አልፈን እስክንሄድ ድረስ ወደ ቀኝም ወደ ግራም አንልም።”

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘኁልቍ 20

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘኁልቍ 20:17