ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘኁልቍ 17:8 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

በማግስቱ ሙሴ ወደ ምስክሩ ድንኳን ሲገባ በሌዊ ቤት ስም የቀረበችው የአሮን በትር ማቈጥቈጥ ብቻ ሳይሆን እንቡጥ አውጥታ፣ አብባና ለውዝ አፍርታ አገኛት።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘኁልቍ 17

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘኁልቍ 17:8