ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘኁልቍ 1:28 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ከይሳኮር ዝርያ፦ዕድሜአቸው ሃያ ዓመትና ከዚያም በላይ ሆኖ ለመዋጋት ብቁ የሆኑት ወንዶች ሁሉ በየጐሣቸውና፣ በየቤተ ሰባቸው መዝገብ መሠረት ስማቸው አንድ በአንድ ተጻፈ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘኁልቍ 1

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘኁልቍ 1:28