ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘሌዋውያን 22:27 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

“ጥጃ ወይም የበግ ግልገል ወይም የፍየል ግልገል በሚወለድበት ጊዜ ሰባት ቀን ከእናቱ ጋር ይቈይ፤ ከስምንተኛው ቀን ጀምሮ ግን ተቀባይነት ያለው ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳት የሚቀርብ መሥዋዕት ይሆናል።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘሌዋውያን 22

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘሌዋውያን 22:27