ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘሌዋውያን 17:5 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

እስራኤላውያን የሚሠዉትን መሥዋዕት ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) የሚያመጡበት ምክንያት ከዚሁ የተነሣ ነው። ይህንም ካህኑ ዘንድ በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ አምጥተው ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የኅብረት መሥዋዕት በማድረግ ያቅርቡ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘሌዋውያን 17

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘሌዋውያን 17:5