እንዲህ ስል ጸለይሁ፤“አምላኬ ሆይ፤ ኀጢአታችን ከራሳችን በላይ ሆኖአል፤ በደላችንም እስከ ሰማያት ደርሶአል፤ አምላኬ ሆይ፤ ፊቴን ወደ አንተ ቀና ለማድረግ ፈራሁ፤ እጅግም ፈራሁ።