ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዕዝራ 10:30-39 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

30. ከፈሐት ሞዓብ ዘሮች፤ዓድና፣ ክላል፣ በናያስ፣ መዕሤያ፣ መታንያ፣ ባስልኤል፣ ቢንዊና ምናሴ።

31. ከካሪም ዘሮች፤አልዓዛር፣ ይሺያ፣ መልክያ፣ ሸማያ፣ ስምዖን፣

32. ብንያም፣ መሉክና ሰማራያ።

33. ከሐሱም ዘሮች፤መትናይ፣ መተታ፣ ዛባድ፣ ኤሊፋላት፣ ይሬማይ፣ ምናሴና ሰሜኢ።

34. ከባኒ ዘሮች፤መዕዳይ፣ ዓምራም፣ ኡኤል፣

35. በናያስ፣ ቤድያ፣ ኬልቅያ፣

36. ወንያ፣ ሜሪሞት፣ ኤልያሴብ፣

37. መታንያ፣ መትናይና የዕሡ።

38. ከቢንዊ ዘሮች፤ሰሜኢ፣

39. ሰሌምያ፣ ናታን፣ ዓዳያ፣

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዕዝራ 10