ቀስትና ጦር ይዘዋል፤ጨካኞችና ምሕረት የለሽ ናቸው፤ፈረሶቻቸውን ሲጋልቡ፤ድምፃቸው እንደተናወጠ ባሕር ነው፤የጽዮን ልጅ ሆይ፤ ለሰልፍ የታጠቁ ሆነው፣ሊወጉሽ ይመጣሉ።”