የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር በዚህች ከተማ ስለ ቀሩት፦ ዐምዶች፣ ከናስ ስለ ተሠራው ትልቁ ገንዳ፣ ስለ ተንቀሳቃሽ ማስቀመጫዎችና ስለ ሌሎቹም ዕቃዎች እንዲህ ይላልና፤