“እንግዲህ ይህን ቃል ሁሉ ትንቢት ተናገርባቸው፤ እንዲህም በላቸው፣“ ‘እግዚአብሔር ከላይ ይጮኻል፤ከቅዱስ ማደሪያው ነጐድጓዳማ ድምፁን ያሰማል፤በራሱ ምድር ላይ እጅግ ይጮኻል፤እንደ ወይን ጨማቂዎች፣በምድር በሚኖሩት ሁሉ ላይም ያስገመግማል፤