ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኤርምያስ 24:6 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ዐይኔን ለበጎነት በእነርሱ ላይ አደርጋለሁ፤ ወደዚህችም ምድር እመልሳቸዋለሁ፤ እሠራቸዋለሁ እንጂ አላፈርሳቸውም፤ እተክላቸዋለሁ እንጂ አልነቅላቸውም።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኤርምያስ 24

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኤርምያስ 24:6