ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኤርምያስ 19:13 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

በጣራዎቻቸው ላይ ለሰማይ ሰራዊት ዕጣን የታጠነባቸውና ለባዕዳን አማልክት የመጠጥ ቍርባን የቀረበባቸው፣ የኢየሩሳሌም ቤቶችና የይሁዳ ነገሥታት ቤቶች እንደ ቶፌት የረከሱ ይሆናሉ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኤርምያስ 19

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኤርምያስ 19:13