ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኤርምያስ 15:2 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

እነርሱም፣ ‘ወዴት እንሂድ?’ ቢሉህ፣ እንዲህ ብለህ ንገራቸው፤ ‘እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤“ ‘ለሞት የተመደበ ወደ ሞት፣ለሰይፍ የተመደበ ወደ ሰይፍ፣ለራብ የተመደበ ወደ ራብ፣ለምርኮ የተመደበ ወደ ምርኮ ይሄዳል።’

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኤርምያስ 15

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኤርምያስ 15:2