ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤“ብትመለስ፣ መልሼ አቆምሃለሁ፤ታገለግለኛለህም፤የከበረውን ከማይረባው ለይተህ ብትናገር፣አፍ ትሆነኛለህ፤እነርሱ ወደ አንተ ይመለሳሉ እንጂ፣አንተ ወደ እነርሱ አትመለስም፤