ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኢዮብ 42:12 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

እግዚአብሔርም ከፊተኛው ይልቅ የኋለኛውን የኢዮብን ሕይወት ባረከ። እርሱም ዐሥራ አራት ሺህ በጎች፣ ስድስት ሺህ ግመሎች፣ አንድ ሺህ ጥማድ በሬዎች፣ አንድ ሺህ እንስት አህዮችም ነበሩት።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢዮብ 42

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢዮብ 42:12