ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኢዮብ 32:6 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ስለዚህ የቡዛዊው የባርክኤል ልጅ ኤሊሁ እንዲህ አለ፤“እኔ በዕድሜ ታናሽ ነኝ፤እናንተ ግን አዛውንቶች ናችሁ፤ከዚህም የተነሣ የማውቀውን ለመናገር አልደፈርሁም፤ፈርቼ ዝም አልሁ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢዮብ 32

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢዮብ 32:6