ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኢዮብ 16:20-22 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

20. ወዳጆቼ በንቀት ቢመለከቱኝም፣ዐይኔ ወደ እግዚአብሔር ያነባል።

21. ሰው ለወዳጁ እንደሚማልድ፣በእግዚአብሔር ፊት የሚማልድ ሰው ምነው በተገኘ!

22. “ከጥቂት ዓመታት በኋላ፣ወደማልመለስበት መንገድ እሄዳለሁ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢዮብ 16