ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኢያሱ 21:14-18 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

14. ደግሞም የቲርን፣ ኤሽትሞዓን፣

15. ሖሎንን፣ ዳቤርን፣

16. ዐይንን፣ ዮጣንና ቤትሳሚስን ከነ ማሰማሪያቸው ሰጧቸው፤ እነዚህ ዘጠኙ ከተሞች ከሁሉ ነገዶች ይዞታ ላይ ተከፍለው የተሰጡ ናቸው።

17. ከብንያም ነገድ ገባዖን፣ ጌባዕ፣

18. ዓናቶትና አልሞን የተባሉትን አራት ከተሞች ከነ ማሰማሪያዎቻቸው ሰጧቸው።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢያሱ 21