ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኢያሱ 12:5 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

የአርሞንዔምን ተራራ፣ ሰልካንን፣ ባሳንን ሁሉ እስከ ጌሹራውያንና እስከ ማዕካታውያን ድንበሮች እንዲሁም ከገለዓድ እኩሌታ እስከ ሐሴቦን ንጉሥ እስከ ሴዎን ወሰን ድረስ ገዝቶአል።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢያሱ 12

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢያሱ 12:5