እግዚአብሔር እስከ ምድር ዳርቻ፣እንዲህ ሲል ዐውጆአል፤“ለጽዮን ሴት ልጅ፣‘እነሆ፤ አዳኝሽ መጥቶአል፤ዋጋሽ በእጁ አለ፤ዕድል ፈንታሽም ከእርሱ ጋር ነው’ በሏት።”